ዛሬ ጥር 20 ቀን 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፋኖ በደቡብ (ኢትዮ ፋኖ) ተመስርቶ በይፋ የትጥቅ ትግሉን በመቀላቀሉ የአማራ ፋኖ በጎጃም ደስታ ይሰማዋል ። የፋኖ ትግል አማራን ህልው ከማድረግ አልፎ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስርዓት ወደ ፍፁም ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊነት የሚቀዬር ዕውነተኛ የትግል መንገድ የሆነ፤ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በእኩልነት የሚኖርባት ሐገር እንድትሆን ያለመ፤ አሳዳጅ እና ተሳዳጅነትን፤ገዳይና ሟችነትን፤ አፈናቃይ እና ተፈናቃይነትን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ከኢትዮጵያ ሰማይ ስር እስከወዲያኛው የሚያስወግድበት ነው። በመሆኑም የአማራ ህዝብ እያደረገው ያለውን […]
የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ኅዳር 29/2017 ዓ.ም በሁለቱ ተቋማት መሪዎች እንዲሁም በበላይ ጠባቂ አባቶች…
የአማራ ፋኖ በሸዋ 2ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ለአስራ አራት ቀናት ያህል አካሂዷል፡፡ ጉባኤዉ በርካታ ነገሮች የተዳሰሱበት፣ በትግል ሂደት ወቅት…
እኛ በቀድሞ ዳሞትና ቢዛሞ ግዛት በዛሬው ወለጋ ክፍለ ሃገር የምንኖር የአማራ ህዝቦች በአጠቃላይ ከባለፉት 450 ዓመታት ጀምሮ በእመቃ፣…
የብልፅግና ወራሪ ሰራዊት በመደበኛ ጦርነት በህዝብ ላይ ከሚያደርሰው እልቂት ባሻገር በርካታ የውንብድና እና የሽብር ተግባራትን እየፈፀመ ይገኛል። በከተሞች…