የአማራ ሕዝብ የገጠመውን መንግሥት መር የዘር ጭፍጨፋ ለማስቆም የኅልውና ትግል ከጀመረ ሃያ ወራትን አስቆጥሯል። በእነዚህ ወራት በተበታተነ መልኩ ይሁን እንጅ በጠላት ላይ ቁሳዊ፣ ሰዋዊ፣ አዕምሯዊና መሰል ኪሳራዎችን ማድረስ ተችሏል። በስም መከላከያ የሚባለውን ወራሪ ሠራዊት በማፍረስ በኩልም አስደናቂ ተግባራት ተከናውነዋል። አማራውን በማጥፋት እብደት ውስጥ ቀጥተኛ ሱታፌ እያደረገ የሚገኘው የአብይ አሕመድ ደንገጡር የክልሉ ካድሬ መዋቅር ብትንትኑ ወጥቶ እንቅልፍ አልባ የዛፍ ላይ ሕይወትን በመግፋት ላይ ይገኛል፤ ጥቂት የማይባሉትም እጃቸውን ሰጥተዋል። “ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን” […]
ትግላችንን ለዳግም ባርነት ለሚያመቻቹን የብልጽግና እሳቤ አራማጆች አሳልፈን አንሰጥም!!! ቀን፦ ጥር 18/2017 ዓ.ም ትግላችን የኅልውና፣ የፍትሕ፣ የነጻነት፣ የሰብዓዊ…
የኢትዮጵያ ፖለቲካና ሃገረ መንግስት ዶክትሪን የተመሰረተበት መሰረትና የቆመበት አምድ አማራ ጠልነትን ማዕከል በማድረግ መሆኑ ለሁሉም አማራና የአማራን ህዝብ…
የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ኅዳር 29/2017 ዓ.ም በሁለቱ ተቋማት መሪዎች እንዲሁም በበላይ ጠባቂ አባቶች…
የአማራ ፋኖ በሸዋ 2ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ለአስራ አራት ቀናት ያህል አካሂዷል፡፡ ጉባኤዉ በርካታ ነገሮች የተዳሰሱበት፣ በትግል ሂደት ወቅት…