Fano Unity Council

ፋኖ ለምን አልደራደርም ይላል?

ከፋኖ አንድነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ ሰሞኑን የመከላከያ ሰራዊትን እንወክላለን የሚሉ ጄናራሎች፣ የብአዴን ባለስልጣናትና እና በዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ በኩል ሆኖ ጃዋር መሀመድ እንዲለጥፈው የተደረገው ጽሁፍ ዓላማው እንድ ነው። አንደኛ የአምሓራው እራስን ከጥፋት ለማዳን የሚያደርገውን ህዝባዊ መከላከል አቃሎ ለማሳየትና አብይ አህመድ እራሱ “እደራደራለሁ” ሳይል ብልጽግና ለመደራደር እንደሚፈልግ አድርጎ ለማቅረብ ነው። ይህም ሊወድቅ ያለውን ሥርዓት ሰላም ፈላጊ አስመስሎ ለማቅረብና የዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ለማግኘት ነው። ጃዋር መሀመድ የዛሬ አንድ አመት ገደማ ፋኖ በርካታ ከተሞችን […]

Fano Unity Council

የራያ ህዝብ ሰቆቃና ስደት ይቁም!

  ከፋኖ እንድነት ምክርቤት የተሰጠ መግለጫ   አብይ አህመድ ዓሊ ስልጣኔ ላይ መቆየት የምችለው “ሴማዊ” ብሎ የፈረጃቸውን የአምሓራ፣…